አማራ ባንክ የተሳተፈበት 3ኛው የዓድዋ ፎረም ተካሄደ

Home / Announcements / አማራ ባንክ የተሳተፈበት 3ኛው የዓድዋ ፎረም ተካሄደ

አማራ ባንክ የተሳተፈበት 3ኛው የዓድዋ ፎረም ተካሄደ።

በፎረሙ በአፍሪካ ያሉ ጂኦ ፖለቲካል ችግሮች እና መልካም ዕድሎች ዙሪያ ጥናታዊ ሰነዶች የቀረቡ ሲሆን አማራ ባንክም የተለያዩ ሃገራት ተሳታፊዎች በተገኙበት ምድረክ ላይ ቀርቦ ትውውቅ ማድረግ ተችሏል።

Download ABa Mobile Banking

Download the app and join our digital world.

Copyright© 2024 Amhara Bank S.C. | All Rights Reserved