የኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋይ ገበያ ጠንካራ ሆኖ እንዲቋቋም እና ሀገራዊ ተልዕኮውን በብቃት እንዲወጣ አማራ ባንክ የዳሬክተሮች ቦርድ ተወያይቶ ባፀደቀው መሠረት ከፍተኛ መዋዕለ ነዋይ በመመደብ የ10 በመቶ የአክሲዮን ድርሻ የገዛ ሲሆን ይህም በገንዘብ ሲተመን ብር 90.6 ሚሊዮን መሆኑን መጋቢት 20 ቀን…
የኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋይ ገበያ ጠንካራ ሆኖ እንዲቋቋም እና ሀገራዊ ተልዕኮውን በብቃት እንዲወጣ አማራ ባንክ የዳሬክተሮች ቦርድ ተወያይቶ ባፀደቀው መሠረት ከፍተኛ መዋዕለ ነዋይ በመመደብ የ10 በመቶ የአክሲዮን ድርሻ የገዛ ሲሆን ይህም በገንዘብ ሲተመን ብር 90.6 ሚሊዮን መሆኑን መጋቢት 20 ቀን…
አማራ ባንክ የተሳተፈበት 3ኛው የዓድዋ ፎረም ተካሄደ። በፎረሙ በአፍሪካ ያሉ ጂኦ ፖለቲካል ችግሮች እና መልካም ዕድሎች ዙሪያ ጥናታዊ ሰነዶች የቀረቡ ሲሆን አማራ ባንክም የተለያዩ ሃገራት ተሳታፊዎች በተገኙበት ምድረክ ላይ ቀርቦ ትውውቅ ማድረግ ተችሏል።
አማራ ባንክ ከኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር እና ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር በኤሌክትሮኒክስ ዘዴ ግብርን መሰብሰብ የሚያስችል የሦስትዮሽ የአገልግሎት አሰጣጥ ስምምነት የካቲት 19 ቀን 2016 ዓ.ም ተፈራረመ፡፡ በስምምነቱ ግብር ከፋዮች ጊዜና ቦታ ሳይገድባቸው ባሉበት ሆነው የታክስ ክፍያቸው በተቀላጠፈ መልኩ በባንካችን…
አማራ ባንክ የካቲት 14 ቀን 2016 ዓ.ም በዱባይ ለ10ኛ ጊዜ እየተከበረ ባለው በዱባይና በሰሜን ኤምሬቶች የሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ቀን ላይ በመገኘት ከማህበረሰቡ ጋር አብሮ መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረገ፡፡በውይይቱ ላይ በዱባይ የኢትዮጵያ አምባሳደር አክሊሉ ከበደ፣ ዲፕሎማቶች፣ በዱባይና በሰሜን…
The Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council presented certificate of recognition to Amhara Bank for the remarkable contribution the bank has made in the successful completion of the Haj reception program which was organized by the council.