አማራ ባንክ አዳዲስ ከፍተኛ አመራሮቹን በይፋ ተቀበለ፤ ለአመራሮቹም አጠቃላይ ገለፃ ተሰጥቷል።April 27, 2026አዲስ አበባ፦ አማራ ባንክ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሹመታቸው የፀደቀላቸውን አዳዲስ ከፍተኛ የአመራር አባላት በይፋ በመቀበል ወደ አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ለመሸጋገር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። ባንኩ ቀደም ሲል የአመራሮቹን የትውውቅ መርሃ ግብር ቢያካሂድም፣ ተሿሚዎቹ ሁሉ በአንድ ጊዜ መገኘት ባለመቻላቸው በዛሬው ዕለት...Read More
የአማራ ባንክ ስነ-ምግባር መከታተያ ክፍል ከፌድራል ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ጋር በመተባበር ለባንኩ ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች “የከፍተኛ አመራር አርአያነት ለፀረ-ሙስና…April 24, 2026ለአንድ ቀን በቆየው በዚህ ስልጠና ላይ በስነ-ምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥ እና በጥቅም ግጭት መከላከልና አስተዳደር ዙሪያ ሰፊ ውይይት ተደርጓል። የአማራ ባንክ ተጠባባቂ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ተወካይ አቶ እሸቴ የማታ በመክፈቻ ንግግራቸው ባንክ በእምነት ላይ የሚቆም ተቋም መሆኑን ገልጸው፣ ይህ...Read More
አማራ ባንክ ስልታዊ ግቦቹን ለማሳካት ከፍተኛ ልምድ ያላቸውን አመራሮች በሥራ አስፈጻሚነት መመደቡን አስታወቀ።April 6, 2026አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም አማራ ባንክ የባንኩን የአምስት ዓመት ስትራቴጂያዊ ዕቅድ በላቀ ደረጃ ለማሳካትና ተወዳዳሪነቱን ለማጠናከር፣ በብቃታቸውና በሥራ ልምዳቸው የተመሰከረላቸው የማኔጅመንት አባላትን በቁልፍ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ መመደቡን ገልጿል። ሹመቱ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የጸደቀ ሲሆን፣ ባንኩ...Read More
አማራ ባንክ ከአስመጪዎችና ላኪዎች ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ውይይት አካሄደ።March 30, 2026አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21 ቀን 2018 ዓ.ም አማራ ባንክ ከአስመጪዎች፣ ከላኪዎች እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ያደረገው ውይይት፤ የአገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻያ ለማድረግና ከደንበኞቹ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠንከር እንደሚያስችለው አስታወቀ። ይህ መድረክ የአገልግሎት ጥራትን ለማሻሻል፣ ባንኩ ከደንበኞቹ ጋር ያለውን ትስስር...Read More
አማራ ባንክ በደብረ ብርሃን ከተማ ከደንበኞች፣ ከባለሀብቶችና ከባንኩ ሰራተኞች ጋር ለሁለት ቀናት የቆየ ውይይት አካሄደ።March 28, 2026አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ — አማራ ባንክ በደብረ ብርሃን ከተማና አካባቢው ከሚገኙ ደንበኞች፣ ባለሀብቶች፣ ባለድርሻ አካላት እና ከሌሎች ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ሁለት ቀናት የቆየ ውይይት አካሄደ። ውይይቱ የባንኩን አገልግሎት ማሻሻል፣ ከደንበኞችና ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን ግንኙነት ማጠናከር እና የጋራ...Read More
የአማራ ባንክ እና ቪዛ፣ በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ ስርዓትን ለማሻሻል በትብብር ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ፈፀሙ።March 23, 2026አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ መጋቢት 16 ቀን 2018 ዓ.ም የአማራ ባንክ እና ቪዛ በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ ስርዓትን ለማዘመንና ለማሻሻል የሚያስችል ስትራቴጂካዊ አጋርነት መፈፀማቸውን አስታውቀዋል። ይህ ስምምነት በኢትዮጵያ ውስጥ የዲጂታል ክፍያ አገልግሎቶችን ለማሻሻል እና የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማስፋትእንደሚያስችል ተገልጿል። በስምምነቱ መሠረት፣ አማራ...Read More
የአማራ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ እና የማኔጅመንት አባላት ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያዩ፡፡March 21, 2026የአማራ ባንክ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድና የማኔጅመንት አባላት በአማራ ክልል ከሚገኙ የባንኩ ባለድርሻ አካላት እና ከባህር ዳር ዲስትሪክት ሰራተኞች ጋር ከሰሞኑ በባህር ዳር ከተማ የውይይት መድረክ አካሄዱ። በዚህ የውይይት መድረክ የመንግሥት ተቋማት፣ የግል ድርጅቶች ኃላፊዎችና ተወካዮች እንዲሁም ግለሰቦች ተሳትፈዋል። በመድረኩም የአማራ...Read More
የአማራ ባንክ በፋይናንስ ዘርፉ ያለውን ተወዳዳሪነት ለማስጠበቅ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።March 12, 2026 ባንኩ በ2018 በጀት ዓመት በስምንት ወራት ውስጥ 1.82 ቢሊዮን ብር ትርፍ ያስመዘገበ ሲሆን፣ አጠቃላይ ሀብቱም 52.76 ቢሊዮን ብር ማድረስ ችሏል። አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ — መጋቢት 03 ቀን 2018 ዓ.ም የአማራ ባንክ ባለአክሲዮኖቹ፣ ደንበኞቹ፣ ተቆጣጣሪ ተቋማትና በአጠቃላይ ለመላው ህብረተሰብ...Read More
አማራ ባንክ ከደሴ ከተማ ነዋሪዎች ጋር የውይይት እና የኢፍጣር መርሃ-ግብር አካሄደ፡፡February 27, 2026አማራ ባንክ የካቲት 19 ቀን፣ 2018 ዓ.ም በደሴ ከተማ የኢፍጣር መርሃ- ግብር አካሄደ፡፡ በኢፍጣር መርሃ-ግብሩ የአማራ ባንክ ከፍተኛ አመራሮች፣ ሸሪያ አማካሪዎቸ፣ የደሴ ከተማ አስተዳደር ከንቲባና የፋይናንስ ሀላፊ፣ የክፍለ ከተማ ሙስሊም አመራሮች፣ የደሴ ከተማ እስልምና ጉዳይ ምክር ቤት የሥራ አመራር...Read More
አማራ ባንክ “የእንቁጣጣሽ 2018 የኪውአር እና ፖስ ግብይት ማበረታቻ ዘመቻ” አሸናፊ ለሆኑ ዕድለኞች ሽልማት አበረከተ፡፡December 20, 2025አማራ ባንክ ከጳጉሜን 3 ቀን 2017 – ጥቅምት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ግብይታቸውን በፖስ እና ኪውአር ኮድ አማራጮች ያከናወኑ ዕድለኛ ደንበኞችን ሸልሟል፡፡ባንኩ በኪውአር እና ፖስ የሚደረጉ ግብይቶችን ለማሳደግ ለሁለት ወራት ገደማ አካሂዶት በነበረው በዚህ ዘመቻ 65 ዕድለኛ ደንበኞችን ኅዳር 26 ቀን 2018 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ...Read More