አማራ ባንክ የብር 550.2 ሚሊዮን ትርፍ አስመዘገበDecember 12, 2024አማራ ባንክ ከገቢ ግብር እና ከሌሎች የካፒታል ኢንቨስትመንቶች ያገኘው ገቢ ተጨምሮ ጠቅላላ ብር 550.2 ሚሊየን ትርፍ አስመዝግቧል፡፡ የባንኩ ባለአክሲዮኖች 3ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ በአዲስ አበባ ሚሊንየም አዳራሽ ታኅሣሥ 1 ቀን 2017 ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን ያለፈው ዓመት የባንኩ የሥራ አፈፃፀም፣…Read More
ለባለአክሲዮኖች የአክሲዮን ምስክር ወረቀት መስጠት ተጀመረNovember 28, 2024አማራ ባንክ ቅዳሜ ሕዳር 14 ቀን 2017 ዓ.ም የባለአክሲዮኖች የአክሲዮን ምስክር ወረቀት መስጫ መርሃ ግብር በይፋ ያስጀመረ ሲሆን በመርሃ ግብሩ ላይ የአማራ ባንክ የዲሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ጋሻው ደበበና ሌሎች የቦርድ አባላት፣ የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ዮሐንስ አያሌውና…Read More
ለአማራ ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ማስታወቂያ!October 22, 2024የአማራ ባንክ አ/ማ የባለአክሲዮኖች 3ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ማክሰኞ ታህሳስ 01 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በጉባዔው እንድትገኙ ጥሪ እናስተላልፋለን፡፡Read More
ለአማራ ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ማስታወቂያ!October 22, 2024የአማራ ባንክ አ/ማ የባለአክሲዮኖች 3ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ማክሰኞ ታህሳስ 01 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በጉባዔው እንድትገኙ ጥሪ እናስተላልፋለን፡፡ የጉባዔው አጀንዳዎችን እና ተጨማሪ መረጃዎችን ጥቅምት 06 ቀን 2017 ዓ.ም በወጡት…Read More
ለአማራ ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ማስታወቂያ!October 19, 2024የአማራ ባንክ አ/ማ የባለአክሲዮኖች 3ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ማክሰኞ ታህሳስ 01 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በጉባዔው እንድትገኙ ጥሪ እናስተላልፋለን፡፡ የጉባዔው አጀንዳዎችን እና ተጨማሪ መረጃዎችን ጥቅምት 06 ቀን 2017 ዓ.ም በወጡት…Read More
የአማራ ባንክ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ ዶ/ር ዮሐንስ አያሌው ብሩን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ ሾመ፡፡September 13, 2024የአማራ ባንክ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ ዶ/ር ዮሐንስ አያሌው ብሩን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ ሾመ፡፡Read More
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዢ የተከበሩ አቶ ማሞ ምህረቱ ሁሉም የኢትዮጵያ ባንኮች ዋና ስራ አስፈጻሚዎች በተገኙበት Unite.et የተሰኘ የዲጂታል መተግበሪያን በይፋ…April 1, 2024የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዢ የተከበሩ አቶ ማሞ ምህረቱ ሁሉም የኢትዮጵያ ባንኮች ዋና ስራ አስፈጻሚዎች በተገኙበት Unite.et የተሰኘ የዲጂታል መተግበሪያን በይፋ አስጀምረዋል። ይህንን መተግበሪያ በመጠቀም ትውልደ ኢትዮጲያውያን እና ኢትዮጵያውያን ባሉበት ሁነው በመረጡት የሀገር ውስጥ ባንክ ሂሳብ መክፈትና ቁጠባ መጀመር ያስችላቸዋል። …Read More
አማራ ባንክ የተሳተፈበት 3ኛው የዓድዋ ፎረም ተካሄደMarch 8, 2024አማራ ባንክ የተሳተፈበት 3ኛው የዓድዋ ፎረም ተካሄደ። በፎረሙ በአፍሪካ ያሉ ጂኦ ፖለቲካል ችግሮች እና መልካም ዕድሎች ዙሪያ ጥናታዊ ሰነዶች የቀረቡ ሲሆን አማራ ባንክም የተለያዩ ሃገራት ተሳታፊዎች በተገኙበት ምድረክ ላይ ቀርቦ ትውውቅ ማድረግ ተችሏል።Read More
አማራ ባንክ በኤሌክትሮኒክስ ዘዴ ግብርን መሰብሰብ የሚያስችል የሦስትዮሽ የአገልግሎት አሰጣጥ ስምምነት ተፈራረመMarch 7, 2024አማራ ባንክ ከኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር እና ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር በኤሌክትሮኒክስ ዘዴ ግብርን መሰብሰብ የሚያስችል የሦስትዮሽ የአገልግሎት አሰጣጥ ስምምነት የካቲት 19 ቀን 2016 ዓ.ም ተፈራረመ፡፡ በስምምነቱ ግብር ከፋዮች ጊዜና ቦታ ሳይገድባቸው ባሉበት ሆነው የታክስ ክፍያቸው በተቀላጠፈ መልኩ በባንካችን…Read More
አማራ ባንክ የካቲት 14 ቀን 2016 ዓ.ም በዱባይMarch 4, 2024አማራ ባንክ የካቲት 14 ቀን 2016 ዓ.ም በዱባይ ለ10ኛ ጊዜ እየተከበረ ባለው በዱባይና በሰሜን ኤምሬቶች የሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ቀን ላይ በመገኘት ከማህበረሰቡ ጋር አብሮ መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረገ፡፡በውይይቱ ላይ በዱባይ የኢትዮጵያ አምባሳደር አክሊሉ ከበደ፣ ዲፕሎማቶች፣ በዱባይና በሰሜን…Read More