Announcements

  • All News
  • Agreements
  • Announcements
  • Bank News
  • Uncategorized
አማራ ባንክ ለወዳጄ በተሰኘ የዲጂታል ብድር አማካኝነት ከ1.05 ቢሊዮን ብር በላይ ብድር በማቅረብ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገብ መቻሉን አስታወቀ።

May 13, 2025

አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 29 ቀን 2017 ዓ.ም – ወደፊት በመምጣት ላይ የሚገኘው አማራ ባንክ ለወዳጄ በተሰኘው አዲስ የዲጂታል ብድር አማካኝነት በጥቃቅንና አነስተኛ የንግድ ዘርፍ የተሰማሩ ሴቶችንና አካል ጉዳተኞችን ጨምሮ ቁጥራቸው ከ58ሺ በላይ ለሆኑ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ባቀረበው አገልግሎት የሰጠው…

የባንካችን የዘጠኝ ወር የሥራ አፈጻጸም ስብሰባ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

May 7, 2025

(ሚያዚያ 29፣ 2017 ዓ.ም) የአማራ ባንክ የዘጠኝ ወር የሥራ አፈጻጸም ስብሰባ የባንኩ አመራር አባላትና፣ የዲስትሪክት እና የቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጆች በተገኙበት በዛሬው ዕለት እየተካሄደ ሲሆን የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ዮሐንስ አያሌው ስብሰባውን በመክፈቻ ንግግር አስጀምረዋል፡፡ አማራ ባንክከባንክ ባሻገር!

አማራ ባንክ የ1446ኛውን የረመዷን ጾም እና የዒድ አልፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካማ ወገኖች ድጋፍ አደረገ!

March 27, 2025

(ሀሙስ መጋቢት 18 ቀን 2017) አማራ ባንክ የ1446ኛውን የረመዷን ፆም እና የዒድ አልፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካማ ወገኖች ድጋፍ አደረገ! በመርሃ-ግብሩ የባንኩ የሥራ ኃላፊዎች በተለያዩ አካባቢዎች በመገኘት ለአቅመ ደካማ ወገኖች ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የአማራ ባንክ መርሃባ – ከወለድ ነፃ…

አማራ ባንክ ከጉዛም ቴክኖሎጂስ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ።

March 8, 2025

(የካቲት 29 ቀን 2017 ዓ.ም) አማራ ባንክ በፈጠራ እና ቴክኖሎጂ ዙሪያ እያካሄደ ያለውን እንቅስቃሴ የበለጠ አጠናክሮ ለመቀጠል በማቀድ ከአለም አቀፍ የሥርዓት ዲዛይንና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት (ጉዛም ቴክኖሎጂ) ጋር በአጋርነት ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ በዛሬው እለት ተፈራረመ። አማራ…

አማራ ባንክ የብር 550.2 ሚሊዮን ትርፍ አስመዘገበ

December 12, 2024

አማራ ባንክ ከገቢ ግብር እና ከሌሎች የካፒታል ኢንቨስትመንቶች ያገኘው ገቢ ተጨምሮ ጠቅላላ ብር 550.2 ሚሊየን ትርፍ አስመዝግቧል፡፡ የባንኩ ባለአክሲዮኖች 3ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ በአዲስ አበባ ሚሊንየም አዳራሽ ታኅሣሥ 1 ቀን 2017 ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን ያለፈው ዓመት የባንኩ የሥራ አፈፃፀም፣…

ለባለአክሲዮኖች የአክሲዮን ምስክር ወረቀት መስጠት ተጀመረ

November 28, 2024

አማራ ባንክ ቅዳሜ ሕዳር 14 ቀን 2017 ዓ.ም የባለአክሲዮኖች የአክሲዮን ምስክር ወረቀት መስጫ መርሃ ግብር በይፋ ያስጀመረ ሲሆን በመርሃ ግብሩ ላይ የአማራ ባንክ የዲሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ጋሻው ደበበና ሌሎች የቦርድ አባላት፣ የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ዮሐንስ አያሌውና…

ለአማራ ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ማስታወቂያ!

October 22, 2024

የአማራ ባንክ አ/ማ የባለአክሲዮኖች 3ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ማክሰኞ ታህሳስ 01 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በጉባዔው እንድትገኙ ጥሪ እናስተላልፋለን፡፡

ለአማራ ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ማስታወቂያ!

October 22, 2024

የአማራ ባንክ አ/ማ የባለአክሲዮኖች 3ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ማክሰኞ ታህሳስ 01 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በጉባዔው እንድትገኙ ጥሪ እናስተላልፋለን፡፡ የጉባዔው አጀንዳዎችን እና ተጨማሪ መረጃዎችን ጥቅምት 06 ቀን 2017 ዓ.ም በወጡት…

ለአማራ ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ማስታወቂያ!

October 19, 2024

የአማራ ባንክ አ/ማ የባለአክሲዮኖች 3ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ማክሰኞ ታህሳስ 01 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በጉባዔው እንድትገኙ ጥሪ እናስተላልፋለን፡፡ የጉባዔው አጀንዳዎችን እና ተጨማሪ መረጃዎችን ጥቅምት 06 ቀን 2017 ዓ.ም በወጡት…

Load More

End of Content.

Download ABa Mobile Banking

Download the app and join our digital world.

Copyright© 2024 Amhara Bank S.C. | All Rights Reserved

wpChatIcon
wpChatIcon