በኢትዮጵያ የፋይናንስ ፎረም ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው አማራ ባንክ የሚሰጣቸውን የፋይናንስ አገልግሎቶች ለጎብኝዎች አቀረበ።May 15, 2025የአማራ ባንክ የዋና ስራ አስፈፃሚ ተወካይ አቶ እሸቴ የማታ የዲጂታል ባንክ ሽግግርን ለማፋጠን ከሌሎች ተቋማት ጋር በትብብር እንደሚሰሩ ተናግረዋል።አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ ግንቦት 7 ቀን 2017 ዓ.ም አማራ ባንክ፣ በኢትዮጵያ ውስጥ በቅርብ ዓመታት ዘርፉን የተቀላቀለ የፋይናንስ ተቋም እንደመሆኑ፣ በኢትዮጵያ ብሔራዊ…Read More